የካፈቾ ብሔር የዘመን መለወጫ የማሽቃሬ ባሮ በዓል አከባበር አካል የሆነው የባህልና የቋንቋ ሲምፖዚየም በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በሲምፖዚየሙ ላይ የካፈቾ፣ ናይና ጻራ ብሔረሰቦች የባህልና ቋንቋ ጥናት እና የማሽቃሬ በዓል አከባበርን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ውይይት ይደረጋል::
በሲምፖዚየሙ የካፈቾ፣ ናይና ጻራ ብሔረሰብ ተወላጆች፣ ምሁራን እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ ሲል ካፋ ቴሌቪዥን ዘግቧል:


More Stories
ተናፋቂው “ማሽቃሮ” በካፋ ንጉሳዊ ስርዓት ታጅበው በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የማሽቃሮን ዕሴት በማዳበር ለልማትና ለህብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ ማዋል ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
mashiqaaro at bonge shambeto