የካፈቾ ብሔር የዘመን መለወጫ የማሽቃሬ ባሮ በዓል አከባበር አካል የሆነው የባህልና የቋንቋ ሲምፖዚየም በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በሲምፖዚየሙ ላይ የካፈቾ፣ ናይና ጻራ ብሔረሰቦች የባህልና ቋንቋ ጥናት እና የማሽቃሬ በዓል አከባበርን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ውይይት ይደረጋል::
በሲምፖዚየሙ የካፈቾ፣ ናይና ጻራ ብሔረሰብ ተወላጆች፣ ምሁራን እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ ሲል ካፋ ቴሌቪዥን ዘግቧል:


More Stories
ማቃሮ አከባበር በከፋ
ማቃሮ አከባበር በከፋ
ማቃሮ አከባበር በከፋ